ራፋቶኤል

ኢትዮጵያ የምታድገው ወደፊት ስትራመድ ሳይሆን ወደ ኋላ ስትመለስ ነው።
ስለ መፅሐፈ ሔኖክ እና ጥንታዊ ስለ ሆኑ የአባቶች ጥበብና ስልጣኔ ሄኖክ ስለፃፋቸው ሦስት መቶ ስልሳ የጥበብ እፅዋት ስለ ተሰወሩት ዘጠኝ የኢትዮጵያ ፒራሚዶችና የተሰወሩ የቴክኖሎጂ ከተማዎች ስለ ተሰወሩ ቤተመንግስቶችና በኪሩቤልና በሱራፌል ታንፀው ስለተሰወሩ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት አለም ዝም ቢልም እኛ እንናገራለን።

Similar telegram channels